"አፈር እስካልተጫነኝ ድረስ ኢትዮጵያ ውስጤ ነው የምትኖረው፤ ኑሮዬም የሚሆነው ኢትዮጵያ ነው" ደራሲ ታክሎ ተሾመPlay12:01Taklo Teshome. Credit: T.Teshomeኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (8MB) ደራሲ ታክሎ ተሾመ የግለ ታሪክ ወጋቸውን የሚቋጩት በሥነ ፅሑፍ ሕይወት ጉዟቸውና የኑሮ ትልም ዝርጋታቸው ነው።አንኳሮችየሥነ ፅሑፍ ጉዞሀገሬን በልቤዞሮ ዞሮ ከአገርተጨማሪ ያድምጡደራሲ ታክሎ ተሾመ፤ከጎርጎራ እስከ አውስትራሊያተጨማሪ ያድምጡ"በኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ዘንድ ያለው መናናቅ፣እኔ ብቻ ነኝ ዐዋቂ የሚለውና የዘር ፖለቲካ ክፍፍል ቅር ያሰኘኛል" ደራሲ ታክሎ ተሾመShareLatest podcast episodes"የእግር ጉዞው ዓላማ ራቅ ባለው ዓለም የሚኖሩ ወገኖቻችንን በመንፈሳዊ፣ማኅበራዊ፣ኢኮኖሚያዊና ሀገራዊ ጉዳይም እንዲቀራረብ ማድረግ ነው"መልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ገብረሥላሴ'አንድ ሀገራዊ ቋንቋን በግልፅ አላሠፈረም፣ ሕገ መንግሥቱን ይቃረናል፣ የሕዝብ መግባባትን ይቀንሳል' የሚል የሰላ ትችት የደረሰበት አጠቃላይ ትምህርት አዋጅ ፀደቀበአማራ ክልል የዘፈቀደ ጅምላ ታሣሪዎች በአስቸኳይ እንዲለቀቁ አሊያም ዓለም አቀፋዊ ዕውቅና ባለው የወንጀል ሕግ ክስ ይመሥረትባቸው ሲል አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጠየቀየአውስትራሊያ የዋጋ ግሽበት ዝቅ አለ