'አንድ ሀገራዊ ቋንቋን በግልፅ አላሠፈረም፣ ሕገ መንግሥቱን ይቃረናል፣ የሕዝብ መግባባትን ይቀንሳል' የሚል የሰላ ትችት የደረሰበት አጠቃላይ ትምህርት አዋጅ ፀደቀ

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

Credit: SBS Amharic

ብልፅግና ፓርቲ ነባር አመራሮቹን በድጋሚ መረጠ


ታካይ ዜናዎች
  • ከዓለም ባንክ የተገኘው የ3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ድጋፍ በትግራይ ክልል 14 ወረዳዎች ለሚገኙ 266 ትምህርት ቤቶች ዕድሳት ሊውል መሆኑ
  • በጂቡቲ ተፈፀመ በተባለ የድሮን ጥቃት ከስምንት በላይ ሰዎች መገደል
  • በቀድሞው የአሜሪካ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት የውጭ ጉዳዮች ኮሚቴ ሰብሳቢ ላይ የተጣለው የእሥር ብይን
  • ከ2018 ጀምሮ የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምርጫ ውስጥ እንዲካተት መወሰን
  • በኢትዮጵያ የጮሌ ስልክ ተጠቃሚ ዜጎች ቁጥር ከ31 ሚሊዮን ማለፍ
  • የዓለም ገንዘብ ድርጅት የኢትዮጵያ የምጣኔ ሃብት ዋጋ ግሽበት እ.አ.አ በ2025 ወደ 25 በመቶ ከፍ እንደሚልና በ2028 ወደ ነጠላ ዲጂት ዝቅ ሊል ይችላል ትንበያ
  • የሎሬየት ሜትር አርቲስት አፈወርቅ ተክሌ መኖሪያ የነበረው ቪላ አልፋ በቅርቡ ለሕዝብ ጉብኝት እንደሚበቃ መገለጥ

Share