"የእግር ጉዞው ዓላማ ራቅ ባለው ዓለም የሚኖሩ ወገኖቻችንን በመንፈሳዊ፣ማኅበራዊ፣ኢኮኖሚያዊና ሀገራዊ ጉዳይም እንዲቀራረብ ማድረግ ነው"መልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ገብረሥላሴ

Aba and Teferi.png

Melake Tsehay Komos Aba Gebreselassie Gobena (L) and Dr Teferi Belayneh (R). Credit: GS.Gobena and T.Belayneh

መልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ገብረሥላሴ ጎበና፤ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሜልበርን ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪና የሰሜን አፍሪካ ሃገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ፣ ዶ/ር ተፈሪ በላይነህ - በደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን አገልጋይ፤ ቤተ ክርስቲያኒቱ ለሶስተኛ ጊዘ ስላዘጋጀችው "ታላቁ የእግር ጉዞና የቤተሰብ ቀን" ዓላማና መርሃ ግብር ያስረዳሉ።


አንኳሮች
  • ከቀድሞ የጉዞ ተሞክሮዎች የተቀሰሙ ልምዶች
  • መንፈሳዊ፣ ማኅበራዊና ምጣኔ ሃብታዊ ትሩፋቶች
  • አካታችነት
  • ዕለታዊ መርሃ ግብሮች
  • ማኅበረሰባዊ መልዕክትና ጥሪ

Share