"አድዋ የኢትዮጵያን ዘመናዊ ሙዚቃ አዋልዷል"ጋዜጠኛና ደራሲ ይነገር ጌታቸውPlay15:36Journalist and Author Yineger Getachew. Credit: Y.Getachewኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.35MB) ይነገር ጌታቸው ጋዜጠኛና ደራሲ ነው። በቅርቡም "የከተማው መናኝ" በሚል ርዕስ የሙዚቃ ተጠባቢውን ኤልያስ መልካ የሙዚቃ ሥራዎችና ሕይወት ያካተተ መፅሐፍ ለአንባቢያን አበርክቷል። አዝማሪዎች በኢትዮጵያ የነፃነት ተጋድሎ ወቅት የነበራቸውን ታሪካዊ አስተዋፅዖዎች ነቅሶ ይናገራል። አድዋና ዘመናዊ ሙዚቃንም አጣቅሶ ያነሳል።አንኳሮችየአድዋ ድል ማግስትና የኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ትስስሮሽበአምስቱ ዓመት የጣሊያን ወረራ ወቅት የአዝማሪዎች ሚናየአድዋ መንፈስና የዘመናዊ ሙዚቃ ባለሙያዎችተጨማሪ ያድምጡ"አዝማሪዎች በአድዋ ጦርነት ዋዜማ ስነልቦናዊ የበላይነትን እንደፈጠሩ ሁሉ፤ከድል በኋላም የነፃነትን ፋይዳ በማስረፅ የጎላ ሚና ነበራቸው"ጋዜጠኛ ይነገር ጌታቸውShareLatest podcast episodes"የእግር ጉዞው ዓላማ ራቅ ባለው ዓለም የሚኖሩ ወገኖቻችንን በመንፈሳዊ፣ማኅበራዊ፣ኢኮኖሚያዊና ሀገራዊ ጉዳይም እንዲቀራረብ ማድረግ ነው"መልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ገብረሥላሴ'አንድ ሀገራዊ ቋንቋን በግልፅ አላሠፈረም፣ ሕገ መንግሥቱን ይቃረናል፣ የሕዝብ መግባባትን ይቀንሳል' የሚል የሰላ ትችት የደረሰበት አጠቃላይ ትምህርት አዋጅ ፀደቀበአማራ ክልል የዘፈቀደ ጅምላ ታሣሪዎች በአስቸኳይ እንዲለቀቁ አሊያም ዓለም አቀፋዊ ዕውቅና ባለው የወንጀል ሕግ ክስ ይመሥረትባቸው ሲል አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጠየቀየአውስትራሊያ የዋጋ ግሽበት ዝቅ አለ