"አልበሜን 'የሰላም ዜማ' ያልኩት ሰላም ከእግዚአብሔር የተሰጠን ብቻ ሳይሆን እርስ በእርሳችን የምንሰጣጠው ስጦታ ነው በሚል ነው" አቢይ ሳህሌPlay16:33Singer Mahamoud Ahmed (L), and Saxophonist Abiy Sahle Abebe. Credit: AS.Abebeኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (10.8MB) ሳክስፎን ተጫዋች አቢይ ሳህሌ፤ "የሰላም ዜማ" ሲል የሰየመውን የመጀመሪያ የሙዚቃ አልበሙን ኢትዮጵያውያን በታደሙበት ቅዳሜ ኖቬምበር 26 / ሕዳር 17 ፉትስክሬይ - ሜልበርን ለማስመረቅ ተሰናድቷል። ስለ ሙዚቃ ሥራዎቹ ያወጋል።አንኳሮችጉዞ ከኢትዮጵያ ወደ አውስትራሊያወደ አገር ቤት ላለመመለስ ከውሳኔ ላይ መድረስ"የሰላም ዜማ" ተጨማሪ ያድምጡአቢይ ሳህሌ አበበ፤ ከክርራ እስከ ሳክስፎንShareLatest podcast episodes"የእግር ጉዞው ዓላማ ራቅ ባለው ዓለም የሚኖሩ ወገኖቻችንን በመንፈሳዊ፣ማኅበራዊ፣ኢኮኖሚያዊና ሀገራዊ ጉዳይም እንዲቀራረብ ማድረግ ነው"መልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ገብረሥላሴ'አንድ ሀገራዊ ቋንቋን በግልፅ አላሠፈረም፣ ሕገ መንግሥቱን ይቃረናል፣ የሕዝብ መግባባትን ይቀንሳል' የሚል የሰላ ትችት የደረሰበት አጠቃላይ ትምህርት አዋጅ ፀደቀበአማራ ክልል የዘፈቀደ ጅምላ ታሣሪዎች በአስቸኳይ እንዲለቀቁ አሊያም ዓለም አቀፋዊ ዕውቅና ባለው የወንጀል ሕግ ክስ ይመሥረትባቸው ሲል አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጠየቀየአውስትራሊያ የዋጋ ግሽበት ዝቅ አለ