የኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነትን ገፅታ የሚያስተዋውቅ ባሕላዊ ፌስቲቫል ሲድኒ ከተማ ሊካሔድ ነውPlay15:04Abula Agwa (L) and Emebet Assefa (R). Credit: A.Agwa and E.Assefaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (10.97MB) ወ/ሮ እመቤት አሰፋ - የቅድስት ማርያም ኢትዮጵያውያን ሴቶች ማኅበር ኮሚቴ አባልና አቶ አቡላ አግዋ የኢትዮጵያ ሕብረ ባሕል የሰብዓዊ መብቶች ኃይል ሊቀመንበር፤ ፌብሪዋሪ 4 / ጥር 27 በሲዲኒ ከተማ ለማካሔድ ስለወጠኑት የኢትዮጵያውያን ባሕላዊ ፌስቲቫል 2023 መሰናዶ ይናገራሉ።አንኳሮችየኢትዮጵያውያን ባሕላዊ ፌስቲቫል 2023 ዓላማና መሰናዶትዕይንቶችየጥሪ መልዕክትShareLatest podcast episodes"የእግር ጉዞው ዓላማ ራቅ ባለው ዓለም የሚኖሩ ወገኖቻችንን በመንፈሳዊ፣ማኅበራዊ፣ኢኮኖሚያዊና ሀገራዊ ጉዳይም እንዲቀራረብ ማድረግ ነው"መልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ገብረሥላሴ'አንድ ሀገራዊ ቋንቋን በግልፅ አላሠፈረም፣ ሕገ መንግሥቱን ይቃረናል፣ የሕዝብ መግባባትን ይቀንሳል' የሚል የሰላ ትችት የደረሰበት አጠቃላይ ትምህርት አዋጅ ፀደቀበአማራ ክልል የዘፈቀደ ጅምላ ታሣሪዎች በአስቸኳይ እንዲለቀቁ አሊያም ዓለም አቀፋዊ ዕውቅና ባለው የወንጀል ሕግ ክስ ይመሥረትባቸው ሲል አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጠየቀየአውስትራሊያ የዋጋ ግሽበት ዝቅ አለ