በአፋን ኦሮሞ የተሠራው "ከሌሳ" ፊልም በሜልበርን ዳግም ተመረቀPlay04:04Elias Kiflu (L). Credit: SBS Amharicኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (4.54MB) ለተለያዩ ድምፃውያን ከ500 በላይ የሙዚቃ ቪድዮ ያዘጋጀውና በርካታ ፊልሞችን በአዘጋጅነትና ዳይሬክተርነት ለአደባባይ ያበቃው ኤልያስ ክፍሉ፤ እንደምን ማኅበራዊ፣ ፖለቲካዊና ምጣኔ ሃብታዊ ጉዳዮችን ማዕከሉ ያደረገው ቤተሰባዊ ድራማ "ከሌሳ" ፊልም ሜልበርን ከተማ ውስጥ ለዳግም ምረቃና ዕይታ እንደበቃ ይናገራል።አንኳሮችጭብጦችተግዳሮቶችና ስኬቶችምስጋናShareLatest podcast episodes"የእግር ጉዞው ዓላማ ራቅ ባለው ዓለም የሚኖሩ ወገኖቻችንን በመንፈሳዊ፣ማኅበራዊ፣ኢኮኖሚያዊና ሀገራዊ ጉዳይም እንዲቀራረብ ማድረግ ነው"መልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ገብረሥላሴ'አንድ ሀገራዊ ቋንቋን በግልፅ አላሠፈረም፣ ሕገ መንግሥቱን ይቃረናል፣ የሕዝብ መግባባትን ይቀንሳል' የሚል የሰላ ትችት የደረሰበት አጠቃላይ ትምህርት አዋጅ ፀደቀበአማራ ክልል የዘፈቀደ ጅምላ ታሣሪዎች በአስቸኳይ እንዲለቀቁ አሊያም ዓለም አቀፋዊ ዕውቅና ባለው የወንጀል ሕግ ክስ ይመሥረትባቸው ሲል አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጠየቀየአውስትራሊያ የዋጋ ግሽበት ዝቅ አለ