"ለእኔ አገር ሰው ነው። መላውን የኢትዮጵያ ሕዝብ የማከብር፣ የምወድ ሰው ነኝ፤ ይህ እንዲታወቅልኝ እፈልጋለሁ" ተዋናይት ሰላም ተስፋዬ
Actress Selam Tesfaye. Source: B.Abay
ተዋናይት ሰላም ተስፋዬ፤ ባለ ሙያዎችን ከአድናቂዎቻቸው ጋር አገናኝቶ ማዕድ በሚያቋርሰውና ፊርማ እንዲያገኙ በሚያደርገው 'ታዋቂ ኢቨንት' ድርጅት አማካይነት ሸራተን አዲስ ሆቴል ከአድናቂዎቿ ጋር ተገናኝታለች። ምስጋናም አቅርባለች።
Share