ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ፤ የኳታር ዓለም ዋንጫ በጎ ፈቃደኛ አምባሳደርPlay16:25Artist Tessema Temtme Asrate with his artwork (Hassan al-Haydos, Qatar's Team Captain). Credit: TT.Asrateኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.59MB) ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ አስራቴ፤ ነዋሪነቱ በዶሃ - ኳታር ነው። ስሙ በአገር ቤትና ባህር ማዶ ብዙኅን መገናኛዎች ላይ መስፈር ጀምሯል። ከሕዳር 11 እስከ ታሕሳስ 9 በኳታር የሚካሔደው የዓለም ዋንጫ 2022 በጎ ፈቃደኛ በመሆን አገልግሎቱን እያበረከተ ይገኛል። ስለ ሥነ ስዕልና የዓለም ዋንጫው በጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ይናገራል።አንኳሮችሥነ ስዕልበጎ ፈቃደኝነትየፊፋ የዓለም ዋንጫ 2022 በኳታርShareLatest podcast episodes"በየዓመቱ የመሰባሰባችን ዓላማ በሜልበርን የሚገኙ የኦሮሞ ማኅበረሰብ አባላት እንዲተዋወቁ፣ እንዳይረሳሱና ወደ አንድነት እንዲመጡ ለማስቻል ነው" ኦቦ ተስፋዬ ደፋ"የእግር ጉዞው ዓላማ ራቅ ባለው ዓለም የሚኖሩ ወገኖቻችንን በመንፈሳዊ፣ማኅበራዊ፣ኢኮኖሚያዊና ሀገራዊ ጉዳይም እንዲቀራረብ ማድረግ ነው"መልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ገብረሥላሴ'አንድ ሀገራዊ ቋንቋን በግልፅ አላሠፈረም፣ ሕገ መንግሥቱን ይቃረናል፣ የሕዝብ መግባባትን ይቀንሳል' የሚል የሰላ ትችት የደረሰበት አጠቃላይ ትምህርት አዋጅ ፀደቀበአማራ ክልል የዘፈቀደ ጅምላ ታሣሪዎች በአስቸኳይ እንዲለቀቁ አሊያም ዓለም አቀፋዊ ዕውቅና ባለው የወንጀል ሕግ ክስ ይመሥረትባቸው ሲል አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጠየቀ