"ነፍስ ይማር ለማለት አቅቶኛል፤ የማዲንጎን ሞት አምኜ ለመቀበል አልቻልኩም" ድምፃዊት ብፅዓት ስዩምPlay15:34Singer Bitsat Seyoum. Credit: B.Seyoumኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (15.98MB) ነዋሪነቷ በአገረ አውስትራሊያ የሆነው ድምፃዊት ብፅዓት ስዩም፤ ሰሞኑን በድንገት ከዚህ ዓለም ስለተለየው ድምፃዊ ማዲንጎ አፈወርቅ የሙያ ትውስታዎችና የአበልጅነት ዝምድና ትናገራለች።አንኳሮችሙያዊ ትውውቅሐሴትና ሐዘንስንብትShareLatest podcast episodesየትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ያቋቋመው አማካሪ ምክር ቤት ሥራውን በይፋ ጀመረ"በየዓመቱ የመሰባሰባችን ዓላማ በሜልበርን የሚገኙ የኦሮሞ ማኅበረሰብ አባላት እንዲተዋወቁ፣ እንዳይረሳሱና ወደ አንድነት እንዲመጡ ለማስቻል ነው" ኦቦ ተስፋዬ ደፋ"የእግር ጉዞው ዓላማ ራቅ ባለው ዓለም የሚኖሩ ወገኖቻችንን በመንፈሳዊ፣ማኅበራዊ፣ኢኮኖሚያዊና ሀገራዊ ጉዳይም እንዲቀራረብ ማድረግ ነው"መልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ገብረሥላሴ'አንድ ሀገራዊ ቋንቋን በግልፅ አላሠፈረም፣ ሕገ መንግሥቱን ይቃረናል፣ የሕዝብ መግባባትን ይቀንሳል' የሚል የሰላ ትችት የደረሰበት አጠቃላይ ትምህርት አዋጅ ፀደቀ