"የበጎ ሰው ሽልማት ትልቁ ዓላማ፣ መርሁም፤ በጎ የሠሩ ወገኖችን በመሸለምና ዕውቅና በመስጠት ሌሎች በጎ ሰዎችን እናፍራ ነው" ነፃነት ተስፋዬPlay13:41Award ceremony. Credit: Bego Sewኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (9.35MB) አቶ ነፃነት ተስፋዬ - የበጎ ሰው የቦርድ አባል፤ ነሐሴ 29, 2014 ለ10ኛ ጊዜ የተካሔደውን የበጎ ሰው ሽልማት ሥነ ሥርዓትና የድርጅቱን የአንድ አሠርት ዓመት ጉዞ አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮችየበጎ ሰው ሽልማት ፋይዳዎችየተሸላሚዎች ምርጫ ሂደትተግዳሮት፣ ስኬትና ትልምShareLatest podcast episodesየትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ያቋቋመው አማካሪ ምክር ቤት ሥራውን በይፋ ጀመረ"በየዓመቱ የመሰባሰባችን ዓላማ በሜልበርን የሚገኙ የኦሮሞ ማኅበረሰብ አባላት እንዲተዋወቁ፣ እንዳይረሳሱና ወደ አንድነት እንዲመጡ ለማስቻል ነው" ኦቦ ተስፋዬ ደፋ"የእግር ጉዞው ዓላማ ራቅ ባለው ዓለም የሚኖሩ ወገኖቻችንን በመንፈሳዊ፣ማኅበራዊ፣ኢኮኖሚያዊና ሀገራዊ ጉዳይም እንዲቀራረብ ማድረግ ነው"መልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ገብረሥላሴ'አንድ ሀገራዊ ቋንቋን በግልፅ አላሠፈረም፣ ሕገ መንግሥቱን ይቃረናል፣ የሕዝብ መግባባትን ይቀንሳል' የሚል የሰላ ትችት የደረሰበት አጠቃላይ ትምህርት አዋጅ ፀደቀ