"የኦዳ አዋርድ ዕቅድ የኢትዮጵያ የአፍሪካ መድረክነት በፖለቲካ ብቻ የተወሰነ ሳይሆን በኪነ ጥበብ ዘርፍም እንዲሆን ነው" በሻቱ ቶለማርያምPlay11:00Beshatu Tolemariam. Source: B.Tolemariamኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (7.53MB) የኦዳ ሽልማት መሥራች ወ/ሮ በሻቱ ቶለማርያም፤ የኦዳ ሽልማት በዘንድሮው የሽልማት ሥነ ሥርዓት ከአፋን ኦሮሞ ሙዚቃ፣ ፊልምና መጽሐፍ ዘርፎች ውስንነት ወጣ በማለት አገር አቀፍ ለማድረግ የተደረጉ ጥረቶችን፣ ከምሥረታው ጀምሮ ስላበረከታቸው የኪነ ጥበብ ዘርፍ አስተዋፅዖና የወደፊት ትልሙ ይናገራሉ።አንኳሮች የኦዳ ሽልማት ጅማሮና ትግበራተግዳሮቶችና ስኬቶችአኅጉራዊ ትልሞች ShareLatest podcast episodesየትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ያቋቋመው አማካሪ ምክር ቤት ሥራውን በይፋ ጀመረ"በየዓመቱ የመሰባሰባችን ዓላማ በሜልበርን የሚገኙ የኦሮሞ ማኅበረሰብ አባላት እንዲተዋወቁ፣ እንዳይረሳሱና ወደ አንድነት እንዲመጡ ለማስቻል ነው" ኦቦ ተስፋዬ ደፋ"የእግር ጉዞው ዓላማ ራቅ ባለው ዓለም የሚኖሩ ወገኖቻችንን በመንፈሳዊ፣ማኅበራዊ፣ኢኮኖሚያዊና ሀገራዊ ጉዳይም እንዲቀራረብ ማድረግ ነው"መልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ገብረሥላሴ'አንድ ሀገራዊ ቋንቋን በግልፅ አላሠፈረም፣ ሕገ መንግሥቱን ይቃረናል፣ የሕዝብ መግባባትን ይቀንሳል' የሚል የሰላ ትችት የደረሰበት አጠቃላይ ትምህርት አዋጅ ፀደቀ