ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ድምፃውያን ሜልበርን ላይ መድረክ ሊጋሩ ነውPlay05:21 Source: H.Michaelኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (5.17MB) ኢትዮጵያውያን ድምፃውያን ክሪስቲና መልካሙ፣ አስጌ ዴንዴሾ እና ኤርትራዊው ድምፃዊ ተኪላ ተስፋይ ቅዳሜ ጁን 11 / ሰኔ 4 ሜልበርን ከተማ ውስጥ በጋራ በተሰናዳ የሙዚቃ ዝግጅት ላይ የጥበብ ሥራዎቻቸውን ያቀርባሉ።ShareLatest podcast episodesየትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ያቋቋመው አማካሪ ምክር ቤት ሥራውን በይፋ ጀመረ"በየዓመቱ የመሰባሰባችን ዓላማ በሜልበርን የሚገኙ የኦሮሞ ማኅበረሰብ አባላት እንዲተዋወቁ፣ እንዳይረሳሱና ወደ አንድነት እንዲመጡ ለማስቻል ነው" ኦቦ ተስፋዬ ደፋ"የእግር ጉዞው ዓላማ ራቅ ባለው ዓለም የሚኖሩ ወገኖቻችንን በመንፈሳዊ፣ማኅበራዊ፣ኢኮኖሚያዊና ሀገራዊ ጉዳይም እንዲቀራረብ ማድረግ ነው"መልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ገብረሥላሴ'አንድ ሀገራዊ ቋንቋን በግልፅ አላሠፈረም፣ ሕገ መንግሥቱን ይቃረናል፣ የሕዝብ መግባባትን ይቀንሳል' የሚል የሰላ ትችት የደረሰበት አጠቃላይ ትምህርት አዋጅ ፀደቀ