መደመር በኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን አተያይ
Adamu Tefera (L -T), Ayalew Hundessa (L), and Dr Sherif Seid (C) Source: Courtesy of SBS Amharic and PD
ዶ/ር ሸሪፍ ሰዒድ - በአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት Clean Energy Regulator የሕግ አማካሪ፣ አቶ አያሌው ሁንዴሳ - የቀድሞው የኒው ሳውዝ ዌይልስ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንትና አቶ አዳሙ ተፈራ የቀድሞው የቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት፤ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተጻፈው የመደመር መጽሐፍ ላይ ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።
Share