“በመቻቻል የቆየችውን ኢትዮጵያ አንድ አድርጎ መቀጠል ነው የሚያስፈልገው” - ደራሲ ታክሎ ተሾመ
![Interview with Taklo Teshome](https://images.sbs.com.au/dims4/default/ec47076/2147483647/strip/true/crop/960x540+0+0/resize/1280x720!/quality/90/?url=http%3A%2F%2Fsbs-au-brightspot.s3.amazonaws.com%2Fdrupal%2Fyourlanguage%2Fpublic%2Fpodcast_images%2Ftaklo_pic.jpg&imwidth=1280)
Taklo Teshome Source: SBS Amharic
ደራሲ ታክሎ ተሾመ፤ በቅርቡ ለተደራሲያን ስላቀረቡት አዲሱ መጽሐፋቸው “የኢትዮጵያ አንድነትና ተግዳሮቶች” ይናገራሉ። ቀደም ሲልም “የደም ዘመን” እና “የቁልቁለት ጉዞ” መጽሐፍትን ለንባብ አብቅተዋል።
Share
Taklo Teshome Source: SBS Amharic
SBS World News