“ኢትዮጵያዊነት ለኤርትራውያን ባርነት ሆኖ አያውቅም፤ እንዲያውም በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ኢትዮጵያን ይመሩ ነበር” - ደራሲ ረዘነ ሃብተPlay29:12Rezene Habte Source: Courtesy of PDኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (53.5MB) ደራሲ ረዘነ ሃብተ በቅርቡ “ደም የተከፈለበት ባርነት - የኤርትራ አብዮት ሕልሞችና ውድቀት” በሚል ርዕስ ለአንባቢያን ስላቀረቡት መጽሐፋቸው ያናገራሉ።አንኳሮች የመጽሐፉ ዋነኛ ጭብጦችየኢትዮጵያዊነትና ኤርትራዊነት ማንነት አተያዮችየኢትዮ-ኤርትራ ፌዴሬሽን ክስመት ShareLatest podcast episodesዶናልድ ትራምፕ ፍልስጥኤማውያንን ከጋዛ ወደ አጎራባች አገራት በቋሚነት የማስፈር አተያያቸውን ደግመው አነሱበሞት የተለዩ ተጠርጣሪዎችን ንብረት እንዲወረስ የሚያደርገው የንብረት ማስመለስ አዋጅ ግብር ላይ ሊውል ነውየትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ያቋቋመው አማካሪ ምክር ቤት ሥራውን በይፋ ጀመረ"በየዓመቱ የመሰባሰባችን ዓላማ በሜልበርን የሚገኙ የኦሮሞ ማኅበረሰብ አባላት እንዲተዋወቁ፣ እንዳይረሳሱና ወደ አንድነት እንዲመጡ ለማስቻል ነው" ኦቦ ተስፋዬ ደፋ